የኦስሎ ማህደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን ድረገጽ በአዲስ መልክ ተሻሽሎ ተለቀቀ!

የኦስሎ ማህደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን ድረገጽ በአዲስ መልክ ተሻሽሎ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓል ምክንያት በማድረግ ተለቅቋል። ድረገጹን ይህንን በመጫን ይመልከቱ

ድረገጹ በአጥቢያ ዶት ኮም ከተሰሩ ሌሎች የቤተርክርስቲያናችን ድረገጾች ጋር ወጥነትን ጠብቆ የተሰራ እንደሆነ ታውቋል። በቀጣይም ከድረገጽ ባለፈ የደብሩን አሰራሮች በቴክኖሎጂ የማስደገፍ ስራዎች እንደሚሰሩ ታውቋል።