አጥቢያ ዶት ኮም - ቴክኖሎጂ ለቤተክርስቲያን
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ እኛ
  • አገልግሎቶች
    • የማማከር አገልግሎት
    • የአጥቢያ አስተዳደር መተግበሪያ
  • ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች
  • ያግኙን
  • Menu Menu

ውጤታማ እቅድ ዝግጅት በሚል ርዕስ ስልጠና እና የምክክር መርሐግብር ተካሔደ

ትናንት ሰኔ 19 ቀን 2014 ዓ.ም. “ውጤታማ እቅድ ዝግጅት” በሚል ርዕስ በአጥቢያ ዶት ኮም አስተባባሪነት በአለም አቀፍ የሰንበት ት/ቤት አንድነት የስልጠና እና የምክክር መርሐግብር ተካሔደ።

በመርሐግብሩ 35 ተሳታፊዎች የታደሙ ሲሆን በአውደጥናት መልክ በውይይት እና ገለጻዎች በታጀበ መልኩ ተካሒዷል። በስልጠናው የተሸፈኑ አንኳር ነጥቦች፦
1. የእቅድ ምንነት እና አስፈላጊነት
2. በእቅድ ዝግጅት ዙሪያ ያሉ ጽንሰ ሐሳቦች
3. ወደ መሬት ለማውረድ የሚያግዝ የትግበራ ሒደት እና ተያያዥ ቅጾች

መርሐግብሩ መነሻ ግንዛቤን መፍጠር የቻለ ሲሆን በቀጣይ ሊሰራባቸው የሚገቡ አቅጣጫዎችንም ጠቋሚ ሆኗል። በተቋም ግንባታ ዙሪያ የሚሰጡ ስልጠናዎች እና የምክክር መርሐግብሮቹ ቀጣይነት እንደሚኖራቸው ተገልጿል።

Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on WhatsApp
  • Share on Pinterest
  • Share on LinkedIn
  • Share on Tumblr
  • Share on Vk
  • Share on Reddit
  • Share by Mail
https://atbiya.com/a/wp-content/uploads/logo-300.png 300 300 tc https://atbiya.com/a/wp-content/uploads/atbiya.com-am-slogan.png tc2022-06-27 15:30:182022-06-27 15:30:56ውጤታማ እቅድ ዝግጅት በሚል ርዕስ ስልጠና እና የምክክር መርሐግብር ተካሔደ

በፌስቡክ ያግኙን

© አጥቢያ ዶት ኮም
  • Link to Facebook
Link to: የማኅበረ ቅዱሳን የ2014 ዓ.ም. ግቢ ጉባኤያት ተመራቂዎች ዲጅታል መጽሔት ስራ ተጀመረ Link to: የማኅበረ ቅዱሳን የ2014 ዓ.ም. ግቢ ጉባኤያት ተመራቂዎች ዲጅታል መጽሔት ስራ ተጀመረ የማኅበረ ቅዱሳን የ2014 ዓ.ም. ግቢ ጉባኤያት ተመራቂዎች... Link to: የማኅበረ ቅዱሳን የ2014 ዓ.ም. ግቢ ጉባኤያት ተመራቂዎች ዲጅታል መጽሔት ስራ ተጠናቀቀ Link to: የማኅበረ ቅዱሳን የ2014 ዓ.ም. ግቢ ጉባኤያት ተመራቂዎች ዲጅታል መጽሔት ስራ ተጠናቀቀ የማኅበረ ቅዱሳን የ2014 ዓ.ም. ግቢ ጉባኤያት ተመራቂዎች...
Scroll to top Scroll to top Scroll to top