ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች

በኢ/ኦ/ተ/ቤ ስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ድረ ገጽ ተለቀቀ

የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ፣ አገልግሎቱን ለማሳለጥ የሚያስችል
መምሪያው ፫ኛውን ሀገር አቀፍ የስብከተ ወንጌል ቀን በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ እያከበረ ባለበት በዚህ የታሪካዊ ጉባኤ ላይ፣ www.eotceam.org የተሰኘውን አዲስ ድረ ገጽ በይፋ ሥራ መጀመሩ ተበሥሯል።

በኢ/ኦ/ተ/ቤ የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ድረ ገጽ ተለቀቀ

በዛሬው እለት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በታላቅ መንፈሳዊ ስነ-ስርዓት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።

በፊንላንድ የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃማኖት ቤተ ክርስቲያን የኦርቶዶክሳዊ ሥራ አመራር እና ተግባቦት ስልጠና ተሰጠ

ሥልጠናው ኦርቶዶክሳዊ ሥራ አመራር እና ተግባቦት በሚሉ አርእስት በሁለት መርሐግብር የተካሔደ ሲሆን በገለጻ እና ሰፊ ውይይት የታገዘ እንደነበር ተገልጿል።

በስዊዘርላንድ ለሚገኙ የሕጻናት እና አዳጊዎች ክፍል አገልጋዮች የውጤታማ ሥራ አመራር ስልጠና ተሰጠ

በኢ/ኦ/ተ/ቤ ፀሐየ ጽድቅ መድሃኔዓለም ቤተክርስቲያን ጄኔቫ የአዳጊ ወጣቶች መንፈሳዊ ትምህርት ቤት አስተባባሪነት በስዊዘርላንድ ለሚገኙ የሕጻናት እና አዳጊዎች ክፍል አገልጋዮች በአጥቢያ ዶት ኮም የተሰጠው የውጤታማ ሥራ አመራር ስልጠና መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም. (ማርች 31፣2026) ተጠናቋል።

የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ድረ ገጽ ተለቀቀ

ይህ ዲጂታል መድረክ፤ ከመደበኛ የዜና ማሰራጫነት ባለፈ የቤተክርስቲያኒቱን አስተዳደራዊና መንፈሳዊ መረጃዎች በአንድ ማዕከል አደራጅቶ የያዘ “ዲጂታል መረጃ ማዕከል” ሆኖ ያገለግላል፡፡

በፌስቡክ ያግኙን